https://milkta.com/am/jobs/display/691
የኢትዩጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት
የስራ ሃላፊንት ካሸር
የተለቀቀበት ቀን ሓሙስ የካቲት 5, 2007
መዝግያ ቀን ሶኒ የካቲት 9, 2007
ቦታ መቀሌ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

የኢትዩያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት

3ኛ ጊዜ የወጣ ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ

ድርጅታችን ከዚ በታች ለተመለከተዉ ክፍት የስራ መደብ ባለሙያ አመልካቾችን አወዳድሮ በቆሚነት መቅጠር ይፈልጋል::

የትምህርት ደረጃ

???? ?????? ???   :  ???? ???? ???? ???? ??? ????? ?????? ???? ???? IV ?????/? COC ???? ?????::

ተፈላጊ ችሎታ no data
ስራ ልምድ

??? ???  :   0 ??? 

How to apply

ማሳሰቢያ

1 ሴት ኣመልካቾች ይበረታታሉ

2 አመልካቾች ይህ የስራ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉ ተከታታይ 5 የሰራ ቀናት ዉስጥ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃቸዉ ዋናዉና የማይመለስ ኮፒ ከ አንድ ጉርድ ፎቶ ግራፍ ጋር በማያያዝ መቀሌ ወደብና ተርሚናለ ቅፅቤት በስራ ሰዓት መመዝገብ ይምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን

3 የፈተና ግዜና ቦታ በድርጅቱ የዉስጥ ማስታወቂያ ይገለፃል

ኣድራሻ ክፍለ ከተማ ሰሜን 06 ቀበሌ መደብር አከባቢ ቀደም ሲል የከባድ ጭነት መኪና መናኸሪያ የነበረዉ::

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle