| የኢትዩጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ካሸር |
| የተለቀቀበት ቀን | ሓሙስ የካቲት 5, 2007 |
| መዝግያ ቀን | ሶኒ የካቲት 9, 2007 |
| ቦታ | መቀሌ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | የኢትዩያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ለ3ኛ ጊዜ የወጣ ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ ድርጅታችን ከዚ በታች ለተመለከተዉ ክፍት የስራ መደብ ባለሙያ አመልካቾችን አወዳድሮ በቆሚነት መቅጠር ይፈልጋል:: |
| የትምህርት ደረጃ | ???? ?????? ??? : ???? ???? ???? ???? ??? ????? ?????? ???? ???? IV ?????/? COC ???? ?????:: |
| ተፈላጊ ችሎታ | no data |
| ስራ ልምድ | ??? ??? : 0 ??? |
| How to apply | ማሳሰቢያ 1 ሴት ኣመልካቾች ይበረታታሉ 2 አመልካቾች ይህ የስራ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉ ተከታታይ 5 የሰራ ቀናት ዉስጥ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃቸዉ ዋናዉና የማይመለስ ኮፒ ከ አንድ ጉርድ ፎቶ ግራፍ ጋር በማያያዝ መቀሌ ወደብና ተርሚናለ ቅፅቤት በስራ ሰዓት መመዝገብ ይምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን 3 የፈተና ግዜና ቦታ በድርጅቱ የዉስጥ ማስታወቂያ ይገለፃል ኣድራሻ ክፍለ ከተማ ሰሜን 06 ቀበሌ መደብር አከባቢ ቀደም ሲል የከባድ ጭነት መኪና መናኸሪያ የነበረዉ:: |