| ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ፕሮጀክት ሱፐር ቫይዘር |
| የተለቀቀበት ቀን | ረቡዕ ታሕሳስ 8, 2007 |
| መዝግያ ቀን | ዓርቢ ታሕሳስ 17, 2007 |
| ቦታ | አዲስ አበባ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ኮንትራት |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | ክፍት የስራ ቦታ ማሰታወያ ትራንስ ኢትዩጵ ያ ከዚህ በታች የተጠቀሰዉ ክፍት የስራ መደብ ሰራተኞች ወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል:: የት /ደረጀና የሞያ መስክ -------------- የመጀመሪያ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና የስራ ልምድ ---------------ዲግሪ 6 ዓመት የቅጥር ሆኔታ --------------- ኮንትራት ለ 6 ወር |
| የትምህርት ደረጃ | |
| ተፈላጊ ችሎታ | |
| ስራ ልምድ | |
| How to apply | መስፈርቱን የምታሞሉ ተወዳዳሪች ይህ ማስታወያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት በዋና ፅ ቤት በመገኘት የማይመለስ ፎቶ ኮፒና ኦርጅናል የትምህርት የስራ ማስረጃሁን በመያዝ እንድትመዘገቡ ይጋብዛል:: |