| ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | መካኒክ አሰልጣኝ |
| የተለቀቀበት ቀን | ሰሉስ ታሕሳስ 7, 2007 |
| መዝግያ ቀን | ሶኒ ታሕሳስ 13, 2007 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | ትራንስ ኢትዩጵያ ከዚህ በታች የተጠቀሰዉ ክፍት የስራ መደብ ሰራተኞች ወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል :: የት /ደረጀና የሞያ መስክ -- ዲግሪ /ከፍተኛ ዲፕሎማ በመካኒካል /አዉቶሞቲቭ ምህንድስና የስራ ልምድ –-- ዲግሪ 4 ዓመት / ከፍተኛ ዲፕሎማ 8 ዓመት ልዩ ስልጠና –------ የአሰልጣኞች ስልጠና |
| የትምህርት ደረጃ | |
| ተፈላጊ ችሎታ | |
| ስራ ልምድ | |
| How to apply | መስፈርቱን የምታሞሉ ተወዳዳሪች ይህ ማስታወያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት በዋና ፅ /ቤት በመገኘት የማይመለስ ፎቶ ኮፒና ኦርጅናል የትምህርት የስራ ማስረጃሁን በመያዝ እንድትመዘገቡ ይጋብዛል:: |