| የኢትዮጰያ ኤርፖርቶች ድርጅት | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | የኣስተዳደር ኦፊሰር |
| የተለቀቀበት ቀን | ሰሉስ ታሕሳስ 7, 2007 |
| መዝግያ ቀን | ሓሙስ ታሕሳስ 9, 2007 |
| ቦታ | መቀሌ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ በኢትዩያ ኤርፖርተ ድርጅት የመቀሌ አሉላ አባነጋ ዓለም ኣቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ከዚህ በታች የተጠቀሰዉን ክፍት የስራ መደብ ላይ ባለሞያ ሰራተኛ አወዳድሮ ቆጥሮ ማሰራትይፈልጋል:: ተፈላጊ ችሎታ –------------ ከታወቀ ዪኒቨርስቲ በማናጅመንት በህዝብ አስተዳደር / በቢዝነስ አድመኒስትሬሽን/ በሰዉ ሃብት አስተዳደር ወይም በተመሳሳይ መሰክ የመጀመሪያ ዲግሪ ና የ 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለዉ /ያላት |
| የትምህርት ደረጃ | |
| ተፈላጊ ችሎታ | |
| ስራ ልምድ | |
| How to apply | የተጠቀሰዉን መስፈርት የምታሞሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 5 የስራ ቀናት ዉስጥ ኦርጅናል ማስረጃዎቻችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያያዝ መቀሌ ኤርፖርት ቢሮ ቁጥር 8 ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ:: ማሳሳቢያ
በስልክ ቁጥር 03 44 42 11 02 ይጠይቁ
|