https://milkta.com/am/jobs/display/631
ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር
የስራ ሃላፊንት የሰዉ ሃብት ልማት ከፍተኛ ኦፊሰር
የተለቀቀበት ቀን ቀዳም ሕዳር 13, 2007
መዝግያ ቀን ቀዳም ሕዳር 20, 2007
ቦታ መቐሌ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

                   ክፍት  የሥራ  ቦታ  ማስታወቂያ
ኩባንያችን  ከዚህ  በታች  የተዘረዘሩትን  ተፈላጊ የችሎታ  መስፈርቶች የሚያሞሉ  አመልካቾች አወዳድሮ  ብቃት  ያለዉ  ባለሙያ ያለዉ ባለሙያ  መቅጠር  ይፈልጋል::

የትምህርት ዓይነት/ ሙያ :  ማኔጅመንት ማስተርስ ዲግሪ/ የመጀመሪያ ድግሪ

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ :    ማስተርስ ዲግሪ 4 ዓመት የመጀመሪያ ድግሪ 6 ዓመት አገልግሎት ያለዉ /ያላት

ተፈላጊ የብቃት መግለጫ: ይምርምር ስርፀት ችሎታ የዳሰሳ ጥናትና የመረጃ ትንተና ክህሎት የደንበኛ አገልግሎት ክህሎት በቡዱን የመሥራት ብቃት አፈፃፀም ሪፖርት አቀራረብ ዕዉቀትና ልምድ በስልጠና ልማት ዙሪያ በቂ ልምድ መመሪዎች ማዘጋጀት በበሰዉ ሃብት ልማት ላይ የክሀሎት ማጎልበቻ ስልጠና የወሰደና በቂ እውቀት ያለዉ /ያላት

የትምህርት ደረጃ
ተፈላጊ ችሎታ
ስራ ልምድ
How to apply

ስለሆነም መመዘኛዉን ይምታሞሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ለተከታታይ 10 ይሥራ ቀናት የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናዉና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ዋና መስራያ ቤት የሰዉ ሃብት አመራርና ልማት ማመልከት ይምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን::

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle