| ኢትዮ ቴሌኮም | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | መለስተኛ ዕቃ ግምጃ ቤት |
| የተለቀቀበት ቀን | ዓርቢ ሚያዝያ 4, 2011 |
| መዝግያ ቀን | ሓሙስ ሚያዝያ 10, 2011 |
| ቦታ | |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ማናጅመንት |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | የሰሜን ዲስትሪክት ህዳሴ ቴሌኮም ኣ/ማ ከዚህ በታች በተገለፀው ክፍት የስራ መደብ ሰራተኛ ኣወዳድሮ በቋሚ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ |
| የትምህርት ደረጃ | በግዥና ንብረት ኣስተዳደር በማርኬቲንግ፣ በማኔጅመንት፣ በኣካውንቲንግ የተመረቀ/ች 10+2 /technical school/ ሰቲፊኬት ያለው/ያላት |
| ተፈላጊ ችሎታ | በግዥና ንብረት ኣስተዳደር በማርኬቲንግ፣ በማኔጅመንት፣ በኣካውንቲንግ የተመረቀ/ች 10+2 /technical school/ ሰቲፊኬት ያለው/ያላት |
| ስራ ልምድ | 0-2 |
| How to apply | 3 ዋስ ማቅረብ የሚችል ከዚህ ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ ሰራተኞች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ7 ተከታታይ ቀናት በሰሜን ዲስትሪክት ህዳሴ ቴሌኮም ኣ/ማ ሰው ሃብት ኣስተዳደር ቢሮ ቁጥር 208 በኣካል በመቅረብ ከማይመለስ የት/ት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ኮፒ በማያዝ ከዋናው ጋር በማገናዘብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ስ.ቁጥር 0344-402777 |