https://milkta.com/am/jobs/display/6178
የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት
የስራ ሃላፊንት የመስኖ ኦፕሬሽንና ጥገና ቡድን መሪ /የጠቅላላ ሒሳብ መለስተኛ ኣካውንታት
የተለቀቀበት ቀን ሰሉስ ሚያዝያ 1, 2011
መዝግያ ቀን ሓሙስ ሚያዝያ 3, 2011
ቦታ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ማናጅመንት
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

በኢፌዲሪ ሰኳር ኮርፖሬሽን የወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት ባለው ክፍት የስራ መደቦች የውጭ ኣመልካች ኣወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

የትምህርት ደረጃ

ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በመስኖ/ሃይድሮሊክ ምህንድስና ሞያ በኤም ኤስ ሲ /ቢኤስ ሲ ዲግሪና 3/5 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት ከዚህ ውስጥ 1/2 ዓመት በከፍተኛ መሃንዲስ ስራ ልምድ ያለው/ያላት / ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በኣካውንቲንግ /10+3/ ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማና የ1 ዓመት ተዛማጅ የስራ ልምድ ወይም ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ት/ቤት በኣካውንቲንግ 10+2 ወይም ደረጃ III ሰርቲፊኬትና የ2 ዓመት የስራ ልምድ ወይም ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ት/ቤት በኣካውንቲንግ 10+1 ወይም ደረጃ II ሰርቲፊኬትና የ 3 ዓመት የስራ ልምድ

ተፈላጊ ችሎታ

 የመስኖ ኦፕሬሽን ጥገናልምዶች ዕውቀት ያለው/ያላት

የፋይናንስ ስራ ኣመራር መርሆዎች ዕውቀት                      

መሰረተዊ የኮምፒተርና የምህንድስና ሶፍትዌር ችሎታ

  • - የኣካውንቲንግ መርሆዎችና ምዶች ዕውቀት- ፋይናንስ ስራ ኣመራር መርሆዎች ዕወቀት- መሰረታዊ የኮምፒዩተርና የኣካውንቲንግ ሶፍትዌር ችሎታ
  • - የመ/ት ልማት ድርጅት ሂሳብ ኣሰራር ዕውቀት
ስራ ልምድ 3/5 years
How to apply

ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ upgrade ያደረጋችሁ እና ዲፕሎማ ተወዳዳሪዎች ለዲፕሎማ የት/ት ዝግጅታችሁ የብቃት ማረጋገጫ ሲኦሲ ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡

የግል ድርጅት የስራ ልምድ የስራ ግብር የተከፈለበት የገቢዎች ፅ/ቤት መረጃ ካላቀረቡ ተቀባይነት የለውም፡፡

ከተቀመጠው የት/ት ዝግጅት እና ለሙያ ተመሳሳይ ያልሆነ የስራ ልመድ ለምዝገባ ኣያበቃም፡፡

መመዝገቢያ ቦታ ወ/ስ/ል/ፕሮጀክት ፅ/ቤት ማይጋባ ሰው ሃብት ቢሮ ቁጥር13፣ እና መቐለ ላይዘን ኦፊስ TDA ህንፃ ሃፄ ዮውሃንስ ቤተመንግስት ፊት ለፊት

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle