| መቐለ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ካሸር |
| የተለቀቀበት ቀን | ሓሙስ ሕዳር 4, 2007 |
| መዝግያ ቀን | ሰንበት ሕዳር 7, 2007 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | ፖሊ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከዚህ በታች ለተጠቀሰዉ ክፍት የሥራ ቦታ የምታሞሉ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ሰለፈለገ መስፈርትን የምታሞሉ ሰራተኞች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት እነድትመዝገቡ እነገልፃለን:: የሚፈለገዉ የትምህርት ሙያ : በኣካዉንቲንግ የትምህርት ደረጃ : ዲፕሎማ የስራ ልምድ : በተማሳሳይ 1 ዓመትና ከዚያ በላይ/ ያለዉ ያላትና የኮምፒተር ችሎታ ያለዉ ይመረጣሉ
|
| የትምህርት ደረጃ | |
| ተፈላጊ ችሎታ | |
| ስራ ልምድ | |
| How to apply |
አመልካቾች :ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒና የትምህርት መረጃ እና ሌሎች ደጋፊ መረጃዎች ይዝዉ መመዝገብ ይችላሉ:: የምዝገባ ቦታ : አስተዳደር ምክትል ዲን ቢሮ ቁጥር 04 አድራሻ : ፖሊ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ካምፓስ ከትእምት ቢሮ አለፍ ብሎ ለተጨማሪ መረጃ ስ/ቁ : 03 44 411014 |