https://milkta.com/am/jobs/display/616
መቐለ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
የስራ ሃላፊንት ሴክሬታሪ
የተለቀቀበት ቀን ሓሙስ ሕዳር 4, 2007
መዝግያ ቀን ሰንበት ሕዳር 7, 2007
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

ፖሊ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከዚህ በታች ለተጠቀሰዉ ክፍት የሥራ ቦታ የምታሞሉ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ሰለፈለገ መስፈርትን የምታሞሉ ሰራተኞች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት እነድትመዝገቡ እነገልፃለን::

የሚፈለገዉ የትምህርት ሙያ : በሴክሬታርያል ሳይንስ

የትምህርት ደረጃ : ዲፕሎማ

የስራ ልምድ : 0 ዓመት


 

 

የትምህርት ደረጃ
ተፈላጊ ችሎታ
ስራ ልምድ
How to apply

 

አመልካቾች :ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒና የትምህርት መረጃ እና ሌሎች ደጋፊ መረጃዎች ይዝዉ መመዝገብ ይችላሉ::

የምዝገባ ቦታ : አስተዳደር ምክትል ዲን ቢሮ ቁጥር 04

አድራሻ : ፖሊ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ካምፓስ ከትእምት ቢሮ አለፍ ብሎ

ለተጨማሪ መረጃ ስ/ቁ : 03 44 411014

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle