https://milkta.com/am/jobs/display/572
በመድሃኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ
የስራ ሃላፊንት ለአይቲ ሳፖርት ቴክኒሻያን
የተለቀቀበት ቀን ረቡዕ ጥቅምቲ 26, 2007
መዝግያ ቀን ረቡዕ ሕዳር 3, 2007
ቦታ መቀሌ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

                PHARMACEUTICALS FUND AND SUPPLY AGENCY

                            ክፍት  የስራ  መደብ  ማስታወቂያ

ለስራ መደቡ የሚጠይቀዉ ዝቅተኛ ተፈላጊ ደረጃ    ----    ቢ .ኤስ .ሲ ዴግሪ

የስራ ልምድ 1 ዓመት

ወይም

ኮሌጅ ዲፕሎማ የስራ ልምድ 3 ዓመትና ከዚያ በላይ

የትምህርት ዓይነት -----     በኢንፎርሜሽን ሳይንስ ወይም በኮምፒተር ሳይንስ

የትምህርት ደረጃ
ተፈላጊ ችሎታ
ስራ ልምድ
How to apply

የምዝገባ ቦታ መፈአኤ መቀሌ ቅርንጫፍ ቢሮ ቁጥር 107 ጣብያ ዓይደር ማረት ጋራዥ ፊት ለፊት ወይም ብሩህ ተስፋ ፕላስቲክ ፋብሪካ ፊት ለፊት::

ማሳሰቢያ :

  • ከ2002 ዓ/ም በሆላ የተመረቁ አመልካቾች የሙያ ምዝና የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ አለባቸዉ ወይመ ከቴክኒክና ሙያ ተቆማትን ኮሌጆች ሰልጥነዉ የወጡ ባለሙያዎች ከደረጃ 1 እስከ 4 ያሉትን የብቃት ማረጋገጫ /COC/ ማቅረብ አለባቸዉ::

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle