| ትራንስ ኢትዮጽያ ሓ/ዝ/ው/ማሕበር | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ጁኒየር አካዉንታንት |
| የተለቀቀበት ቀን | ሶኒ ጥቅምቲ 17, 2007 |
| መዝግያ ቀን | ዓርቢ ጥቅምቲ 21, 2007 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ጊዝያዊ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይፈልን |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | ክፍት የስራ ቦታ ማሰታወያ ትራንስ ኢትዩßያ ከዚህ በታች የተጠቀሰዉ ክፍት የስራ መደብ ሰራተኞች አወዳድሮ በኮንተራት መቅጠር ይፈልጋል:: የት /ደረጀና የሞያ መስክ ኮሌጅ ዲፕሎማ አካዉንቲንግ የስራ ልምድ በሙያዉ 2 ዓመት የሰራ የቅጥር ሁኔታ ኮንትራት ለ 3ተ ወር ልዩ ስልጠና 2 ወር አካዉንቲንግ |
| የትምህርት ደረጃ | |
| ተፈላጊ ችሎታ | |
| ስራ ልምድ | |
| How to apply | መስፈርቱን የምታሞሉ ተወዳዳሪች ይህ ማስታወያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት በመቐለ ዋና መስራቤት የሰዉ ሃብት አመራር ዋና ክፍል በመገኘት የማይመለስ ፎቶ ኮፒና ኦርጅናል የትምህርት የስራ ማስረጃሁን በመያዝ እንድትመዘገቡ ይጋብዛል:: |