https://milkta.com/am/jobs/display/491
Mekelle University
የስራ ሃላፊንት MSc in rural Development And Agricultural /Extension
የተለቀቀበት ቀን 2014-09-22 18:15:46
መዝግያ ቀን 2014-09-27
ቦታ Mekelle
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት Full Time
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን Entry Level
ፆታ Both
ተፈላጊ ብዛት 3
መግለጫ

                                  ክፍት የስራ ማስታወቂያ

መቐለ ዩኒቨርስቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታች ለተገለፀዉ ክፍት የስራ መደብ ሰራተኛ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል::

Required area field of Specialization :   Rural Development and Agricultural / Extension/ Agricultural innovation and communication     

Education :  MSc

Experience  :  

Remark  :     BSc Rural Development And Agricultural / Extension

 

የትምህርት ደረጃ
ተፈላጊ ችሎታ
ስራ ልምድ
How to apply

salary : በድርጅቱ ስኬል

ፆታ : አይለይም

አማክይ ዉጤት : ለወንድ 2.75   ለሴት 2.50 እና ከዛ በላይ

አመልከቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ይጠቅመኛል የምትሉትን መረጃ ዋናዉንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ዪኒቨርስቲ ህፀተ - ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር 03 በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን ::

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle