| Mekelle University | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | Assistance Professor |
| የተለቀቀበት ቀን | 2014-09-22 17:47:15 |
| መዝግያ ቀን | 2014-09-27 |
| ቦታ | Mekelle |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | Full Time |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | Entry Level |
| ፆታ | Both |
| ተፈላጊ ብዛት | 2 |
| መግለጫ | ክፍት የስራ ማስታወቂያ መቐለ ዩኒቨርስቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታች ለተገለፀዉ ክፍት የስራ መደብ ሰራተኛ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል:: Required area field of Specialization : Biotechnology Education : PhD Experience :
|
| የትምህርት ደረጃ | |
| ተፈላጊ ችሎታ | |
| ስራ ልምድ | |
| How to apply | salary : በድርጅቱ ስኬል ፆታ : አይለይም አማክይ ዉጤት : ለወንድ 2.75 ለሴት 2/50 እና ከዛ በላይ አመልከቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ይጠቅመኛል የምትሉትን መረጃ ዋናዉንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ዪኒቨርስቲ ህፀተ - ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር 03 በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን :: |