| ህዳሴ ቴሌኮም አ.ማ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ኣዉቶ መካኒክ |
| የተለቀቀበት ቀን | ሶኒ ጳጉሜን 3, 2006 |
| መዝግያ ቀን | ቀዳም መስከረም 3, 2007 |
| ቦታ | መቀሌ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | የዉጭ ቅጥር ማስታወቂያ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ ኮሌጅ ዲፕሎማ በተዛማጅ የትምህርት መስክ የስራ ልምድ 2/ ሁለት/ ዓመት በሞያዉ ወይ 10 ተ 2 (Technical school) ሰርቲፊኬት የስራ ልምድ 4 /ኣራት/ ዓመት በሞያዉ
|
| የትምህርት ደረጃ | |
| ተፈላጊ ችሎታ | |
| ስራ ልምድ | |
| How to apply | ከዚህ በላይ የተጠቀሰዉን መስፈርት የምታሞሉ ኣመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ 10 /ኣስር /ተከታታይ ቀናት በሰሜን ዲስትሪክት ህዳሴ ቴሌኮም ኣማ ሰዉ ሃብት ኣስተዳደር ቢሮ ቁጥር 210 ከማይመለስ የትት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ኮፒ ከዋናዉ ጋር በመያዝ ወይም በ ፋክስ ቁጥር 0344-402277 በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን::
|