| ፋና ብሮድካስቲንድ ኮርፖሬት ኣ.ማ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ሪፖርተር |
| የተለቀቀበት ቀን | ረቡዕ ነሓሰ 21, 2006 |
| መዝግያ ቀን | ሓሙስ ነሓሰ 29, 2006 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 2 |
| መግለጫ | ድርጅታችን በመቐለ ፋና ኤፍ.ኤም 94.8 ስረጭት ጣቢያ ከዚህ በታች ለተመለከተዉ ክፈት የስራ መደብ ኣመልካቾችን ኣወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል:: ተፈላጊ የትመህርት ደረጃና የስራ ልምድ በ ቀንቀ ሥነ ፅሑፍ ወይ በጋዜጠኛ ወይም ሶሻል ሳይንስ ወይም መሰል ሙያ ቢ. ኤ ዲግሪ 1 ጋዜጠኛነት ዓመት ይሰራ ልምድ ያለዉ /ት ወይም ኤም ኤ ዲግሪና 0 ዓመት ይሰራ ልምድ ያለዉ/ ት የትግርኛ ቀንቀ የሚችል /የምትችል :: |
| የትምህርት ደረጃ | |
| ተፈላጊ ችሎታ | |
| ስራ ልምድ | |
| How to apply | መስፈርቱ ይምታሞሉ ኣመልካቾች ማስረጃችሁን ዋናዉንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ከነሓሴ 22 -29 ቀን 2006 ዓ/ም ዘወትር ብሰራ ሰዓት በመቐሌ ፋና ኤፍ .ኤም 94.8 ሬዲዩ ጣቢያ ቅጥር ግቢ በመገኘት መመዝገብ የምተችሉ መሆኑን እነገልፃለን:: ፋና ብሮድካስቲግ ኮርፖሬት ኣ.ማ ስቁ 0344 4412352 |