https://milkta.com/am/jobs/display/41
መከላለያ ሰሜን ዕዝ ጠ/መምርያ
የስራ ሃላፊንት የፋይንስና ህጋዊነት ኦዲት ክፍል ኦዲተር
የተለቀቀበት ቀን ሰሉስ ታሕሳስ 8, 2006
መዝግያ ቀን ዓርቢ ታሕሳስ 25, 2006
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር መከ 14/9/44
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

የመከላለያ ሰሜን ዕዝ ጠ/መምርያ ከዚህ በታች በተመ ክፍት የስራ መደብ ላይ ባለሙያዎች ኣወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል


በኣካውንቲንግ፣ ማናጅመንት እና ኢኮኖሚክስ የባችለር ዲግሪና 6 ዓመት የስራ ልምድ ወይም

በማስተርስ ዲግሪ 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው ወይም

በዶክትሬት ዲግሪና 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለወ/ያላት

የትምህርት ደረጃ
ተፈላጊ ችሎታ
ስራ ልምድ
How to apply

መሳሰብያ

1. የቅጥር ሁኔታ በቋሚነት

2. ፃታ ኣይለይም

3. የስራ ቦታ ሰሜን ዕዝ ጠ/መምሪያ

4. የምዝገባ ቦታ ሰ/ዕዝ ጠ/መምርያ ቅጥር ዶክሜትመንት ቡድን ቢሮ

5. የምዝገባ ቀን ይህ ማስታቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከታህሳስ 07/04/2006 -- 12/04/2006 ዓ/ም

6. የፈተና ቀን በውስጥ ማስታወቅያ ይነገራል

7. የስራ ልምድ ማስረጃችሁ ላይ የኣገልግሎት ዘመን፣ቀን፣ ወርና ዓ/ም ይከፈላችሁ የነበረው ደመውዝና የስራ ግብር የተከፈለበት መሆኑን ካልተገለፀ ተቀባይነን የለውም።

8. ከዚህ በላይ ለተጠቀሱት ክፍት የስራ ቦታዎች ከተጠቀሰ የተፈላጊ ችሎታዎች በላይ በትምህርትም ብሰራ ልምድ ለሚያቀርቡ መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እስታውቃለን። ለበለጠ መረጃ በስ/ቁ 0344418128 ይደውሉ።

ቅዳሜ ከሰዓት በፊት ቢሮኣችን ክፍት ስለሆነ መመዝገብ ይችላሉ

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle