| ናይል ዴቨሎፕመንት ኤንድ ሰርቪስስ ኃላ.የተ.የግል ማህበር | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | የሶሻል ፕሮግራም አስተባባሪ |
| የተለቀቀበት ቀን | ረቡዕ ጥቅምቲ 14, 2011 |
| መዝግያ ቀን | ሓሙስ ጥቅምቲ 22, 2011 |
| ቦታ | 194 |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | ናይል ዴቨሎፕመንት ኤንድ ሰርቪስስ ኃላ.የተ.የግል ማህበርክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ የሶሻል ፕሮግራም አስተባባሪብዛት፡ 1 (አንድ)ደመወዝ፡ በስምምነትመሰረታዊ የኮምፒውተር ችሎታ ያለው/ያላትየኦሮምኛ ቋንቋ መናገር፤ ማንበብና መፃፍ የሚችል/የምትችልከላይ የተመለከተውን የሚያሟሉ አመልካቾች የትምህርትማስረጃዎችንና አስፈላጊ ዶክመንቶችን ኮፒ በመያዝ እስከ ጥቅምት 22 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ ማመልከት ይቻላል፡፡- በአካል ኖኖ በሚገኘው የፕሮጀክቱ ቢሮ ወይም- በናይል ዴቨሎፕመንት ኤንድ ሰርቪስስ ኃላ.የተ.የግል ማህበር የፖስታ ሳጥን ቁጥር 27765አዲስ አበባ- ኢሜል፡ humanresource.nds18@gmailመረጃ ለመጠየቅ በስልክ ቁጥር፡ 011 123 9357 |
| የትምህርት ደረጃ | ዲፕሎማ |
| ተፈላጊ ችሎታ | - ተፈላጊ የት/ደረጃ፡ ቢ.ኤስ.ሲ/ዲፕሎማ ኢን ሩራል ዴቨሎፕመንት/ አግሪካለቸር - የሥራ ልምድ፡ በግብርና ሙያ ለቢ.ኤስ.ሲ ሶስት (3) ዓመት ለዲፕሎማ በሙያው አምስት (5) ዓመት የሠራ/የሠራች ሆኖ በማሕበረሰብ ልማት ላይ የሠራ/የሠራች |
| ስራ ልምድ | - ተፈላጊ የት/ደረጃ፡ ቢ.ኤስ.ሲ/ዲፕሎማ ኢን ሩራል ዴቨሎፕመንት/ አግሪካለቸር - የሥራ ልምድ፡ በግብርና ሙያ ለቢ.ኤስ.ሲ ሶስት (3) ዓመት ለዲፕሎማ በሙያው አምስት (5) ዓመት የሠራ/የሠራች ሆኖ በማሕበረሰብ ልማት ላይ የሠራ/የሠራች 5-10 ዓመት |
| How to apply |