https://milkta.com/am/jobs/display/330
መቐለ ዩንቨርስቲ
የስራ ሃላፊንት ፋርማሲ ቴክኒሻን
የተለቀቀበት ቀን ሓሙስ ሰነ 19, 2006
መዝግያ ቀን ሶኒ ሰነ 23, 2006
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 3
መግለጫ

መቐለ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታለ ከዚ በታች የተመለከተው ፋርማሲስትና ፋርማሲ ቴክኒሻን ክፍት የስራ መደብ ሰራተኞችን ኣወዳድሮ በቃሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል። 

በፋርማሲስት ቴክኒሻን በዲፕሎማ የተመረቀ/ች ሲኦሲ ያለፈ/ች

ደሞዝ

  • የጤና ባለሞያዎች የደሞዝ ስኬል መሰረት



 

 

የትምህርት ደረጃ
ተፈላጊ ችሎታ
ስራ ልምድ
How to apply

የስራ ልምድ

  • ዜሮና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለው/ት

በዚ መሰረት ተወዳዳሪዎች ማስታወቅያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናቶች ኣስፈላጊው ማስረጃ ኦርጅናል ከማይመለስ ፎቶፒና ሲቪ በመያዝ በዓይደር     ሪፈራል ሆስፒታል ቁጥ 10 በሰው ያል ኣስተዳደር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle