https://milkta.com/am/jobs/display/3293
የትምህርት ኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ማዕከል
የስራ ሃላፊንት ፀሐፊ
የተለቀቀበት ቀን ዓርቢ ጥቅምቲ 9, 2011
መዝግያ ቀን ዓርቢ ጥቅምቲ 16, 2011
ቦታ 194
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ የትምህርት ኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ማዕከልክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ፀሐፊየመ.መ.ቁጥር፡ 8/አአ-860ደረጃና ደመወዝ፡ ደሂ-9 ብር 2,748ብዛት፡ 1የመመዝገቢያ ቀንና ቦታ፡ እስከ ጥቅምት 14, 2011 ዐ.ም ቢሮ ቁጥር 1 በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
የትምህርት ደረጃ ዲፕሎማ
ተፈላጊ ችሎታ - ተገፈላጊ ችሎታ፡ ዲፕሎማ ወይም የቴክኒክና ሙያ በደረጃ 3 ማረጋገጫ (10+3)
- የትምህርት ዝግጅት፡ የጽሕፈትና የቢሮ አስተዳደር በሴክሬተሪአል ሳይንስ ኦፊስ ማኔጅመንት
- የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት
ስራ ልምድ - ተገፈላጊ ችሎታ፡ ዲፕሎማ ወይም የቴክኒክና ሙያ በደረጃ 3 ማረጋገጫ (10+3)
- የትምህርት ዝግጅት፡ የጽሕፈትና የቢሮ አስተዳደር በሴክሬተሪአል ሳይንስ ኦፊስ ማኔጅመንት
- የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት
0-1 ዓመት
How to apply ማሳሰቢያ• ከተጠቀሰው የትምህርት ልምድ ደረጃ እና የስራ ልምድ በላይ አግባብነት ያለው ያለው ማስረጃ የሚያቀርቡ መወዳደር ይችላሉ፡፡• የሚያቀርቡት የስራ ልምድ ማስረጃ ከግል ድርጅት ከሆነ የስራ ግብር ስለመክፈሉ ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡• በምዝገባ ወቅት ደመወዛቸውን የሚገልጽ አግባብ ያለው የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡• ፈተና የሚሰጥበት ቀን በውስጥ ማስታወቂያ የሚገለጽ ይሆናል፡፡• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡አድራሻ፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብፊካ ፊት ለፊትስልክ ቁጥር 011 553 3844የትምህርት ኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ማዕከል
ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle