https://milkta.com/am/jobs/display/3282
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት
የስራ ሃላፊንት ከባድ ተሽከርካሪ መካኒክ II
የተለቀቀበት ቀን ሓሙስ ጥቅምቲ 8, 2011
መዝግያ ቀን ሓሙስ ጥቅምቲ 15, 2011
ቦታ 194
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅትክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ከባድ ተሽከርካሪ መካኒክ IIደረጃ፡ 10ደመወዝ፡ 5592ብዛት፡ 1የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
የትምህርት ደረጃ ዲፕሎማ
ተፈላጊ ችሎታ - የትምህርት ደረጃ፡ በአውቶሞቲቭ/በመካኒካል ኢንጂነሪንግ ዲፕሎማ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 2 ዓመት የስራ ልምድ፡፡ ከባድ ተሽከርካሪ ጥገና ላይ የሰራ
ስራ ልምድ - የትምህርት ደረጃ፡ በአውቶሞቲቭ/በመካኒካል ኢንጂነሪንግ ዲፕሎማ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 2 ዓመት የስራ ልምድ፡፡ ከባድ ተሽከርካሪ ጥገና ላይ የሰራ
1-3 ዓመት
How to apply ማሳሰቢያ፡• አመልካቾች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ኮፒ እና ዋናውን በመያዝ እስከ ጥቅምት 19፣ 2011 ድረስ 6 ቁጥር ማዞሪያ በሚገኘው አዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋናው መስሪያቤት የሰው ኃብት ልማትና አስተዳደር የስራ ደት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡• ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች በስልክ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0113 6675 11 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት
ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle