| ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማህበር | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | የፕሮጀክት ንብረት አስተዳደር ሐላፊ |
| የተለቀቀበት ቀን | ሰሉስ ጥቅምቲ 6, 2011 |
| መዝግያ ቀን | ሰሉስ ጥቅምቲ 13, 2011 |
| ቦታ | 194 |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማህበርክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ የፕሮጀክት ንብረት አስተዳደር ሐላፊ- የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ- ደመወዝ፡ በድርጅቱ የደመወዝ እስኬል መሰረት• ከላይ የተመቀሰውን የመመዘኛ መስፈርቶች የምታማሉ አመልካቾች እስከ 15/02/2011 ድረስ የማይመለስ ኮፒ ማስረጃዎችን ከዋናው የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃዎችና ከአንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ጋር በመያዝ በኩባንያው ዋናው መ/ቤት የሰው ኃይል አስተዳደር መምሪያ ቢሮ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማሕበርስልክ ቁጥር፡ 0115513289የቦሌ መንገድ ፍላሚንጎ ሬስቶራንት ፊትለፊት |
| የትምህርት ደረጃ | ዲፕሎማ |
| ተፈላጊ ችሎታ | - ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት እና የሥራ ልምድ፡ በተዛማች የትምህርት መስክ በዲግሪ/በዲፕሎማ የተመረቀ ሆኖ ስድስት/ስምንት አመት የሥራ ልምድ ያለው፤ ከዚህ ውስጥ በሀላፊነት ሶስት አመት የሠራ፤ በኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ የሠራ ቢሆን ይመረጣል |
| ስራ ልምድ | - ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት እና የሥራ ልምድ፡ በተዛማች የትምህርት መስክ በዲግሪ/በዲፕሎማ የተመረቀ ሆኖ ስድስት/ስምንት አመት የሥራ ልምድ ያለው፤ ከዚህ ውስጥ በሀላፊነት ሶስት አመት የሠራ፤ በኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ የሠራ ቢሆን ይመረጣል 5-10 ዓመት |
| How to apply |