| ዘመን ኢትዮጲያ አስመጪና ላኪ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ሲኒየር አካውንታንት |
| የተለቀቀበት ቀን | ሰሉስ ጥቅምቲ 6, 2011 |
| መዝግያ ቀን | ሰሉስ ጥቅምቲ 13, 2011 |
| ቦታ | 194 |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | ዘመን ኢትዮጲያ አስመጪና ላኪ ክፍት የውጪ የሥራ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ሲኒየር አካውንታንትብዛት፡ 1ደመወዝ፡ በስምምነትአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ መስፈርቶቹን የምታሟሉ አመልካቾች እስከ 9/02/2011 ድረስ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡አድራሻ፡ ቦሌ ሀርመኒ ሆቴል ፊት ለፊት ኤልጂ ሕንጻ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 2484-5-5 |
| የትምህርት ደረጃ | ዲፕሎማ |
| ተፈላጊ ችሎታ | - የሥራ ልምድ፡ በሙያው ከ4 ዓመትና ከዚያ በላይ በታሸገ ውሃ ድርጅት ውስጥ የሰራ - የትምህርት ደረጃ፡ በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ/በዲፕሎማ ከ4 ዓመት በላይ |
| ስራ ልምድ | - የሥራ ልምድ፡ በሙያው ከ4 ዓመትና ከዚያ በላይ በታሸገ ውሃ ድርጅት ውስጥ የሰራ - የትምህርት ደረጃ፡ በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ/በዲፕሎማ ከ4 ዓመት በላይ 3-5 ዓመት |
| How to apply |