https://milkta.com/am/jobs/display/3233
ዘመን ኢትዮጲያ አስመጪና ላኪ
የስራ ሃላፊንት ዳታቤዝ ማኔጅመንት ሲስተም
የተለቀቀበት ቀን ሰሉስ ጥቅምቲ 6, 2011
መዝግያ ቀን ሰሉስ ጥቅምቲ 13, 2011
ቦታ 194
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ ዘመን ኢትዮጲያ አስመጪና ላኪ ክፍት የውጪ የሥራ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ዳታቤዝ ማኔጅመንት ሲስተምብዛት፡ 1ደመወዝ፡ በስምምነትአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ መስፈርቶቹን የምታሟሉ አመልካቾች እስከ 9/02/2011 ድረስ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡አድራሻ፡ ቦሌ ሀርመኒ ሆቴል ፊት ለፊት ኤልጂ ሕንጻ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 2484-5-5
የትምህርት ደረጃ ባችለር
ተፈላጊ ችሎታ - የትምህርት ደረጃ፡ በኮምፒውተር ሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪ
- የሥራ ልምድ፡ በሙያው መስክ ከ2ዓመት በላይ የሰራ
ስራ ልምድ - የትምህርት ደረጃ፡ በኮምፒውተር ሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪ
- የሥራ ልምድ፡ በሙያው መስክ ከ2ዓመት በላይ የሰራ
1-3 ዓመት
How to apply
ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle