| የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤት | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ዋና ገንዘብ ያዥ III |
| የተለቀቀበት ቀን | ረቡዕ መስከረም 30, 2011 |
| መዝግያ ቀን | ረቡዕ ጥቅምቲ 7, 2011 |
| ቦታ | 194 |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 2 |
| መግለጫ | የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ ዋና ገንዘብ ያዥ III- ደረጃ፡ IX- ብዛት፡ 2- ደመወዝ፡ 4085.00 • አድራሻ፡ ወደ ሳሪስ በሚወስወደው መንገድ ከኢትዮጵያ እህል ንግድ ድርጅት ጀርባ የቀድሞ ቡና ተክል ልማት ድርጅት ህንፃ ስልክ ቁጥር፡ 0114-168878• የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ• አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ እስከ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ድረስ በቦርዱ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 6 በግንባር ቀርበው መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤት |
| የትምህርት ደረጃ | ዲፕሎማ |
| ተፈላጊ ችሎታ | - ተፈላጊ ችሎታና የትምህርት ደረጃ፡ 10+3 በአካውንቲንግ ያለው/ያላት - አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 8 ዓመት |
| ስራ ልምድ | - ተፈላጊ ችሎታና የትምህርት ደረጃ፡ 10+3 በአካውንቲንግ ያለው/ያላት - አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 8 ዓመት 5-10 ዓመት |
| How to apply |