https://milkta.com/am/jobs/display/3090
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤት
የስራ ሃላፊንት የድርጅቶች የፋይናንስ ሰነድ አስተዳደር ባለሙያ I
የተለቀቀበት ቀን ረቡዕ መስከረም 30, 2011
መዝግያ ቀን ረቡዕ ጥቅምቲ 7, 2011
ቦታ 194
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 2
መግለጫ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የድርጅቶች የፋይናንስ ሰነድ አስተዳደር ባለሙያ I- ደረጃ፡ VIII- ብዛት፡ 2- ደመወዝ፡ 3137.00• አድራሻ፡ ወደ ሳሪስ በሚወስወደው መንገድ ከኢትዮጵያ እህል ንግድ ድርጅት ጀርባ የቀድሞ ቡና ተክል ልማት ድርጅት ህንፃ ስልክ ቁጥር፡ 0114-168878• የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ• አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ እስከ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ድረስ በቦርዱ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 6 በግንባር ቀርበው መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤት
የትምህርት ደረጃ ባችለር
ተፈላጊ ችሎታ - ተፈላጊ ችሎታና የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በአካውንቲንግ፣ በማኔጅመንት፣ በቢዝነስ ማኔጅመንት ያለው/ያላት
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
ስራ ልምድ - ተፈላጊ ችሎታና የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በአካውንቲንግ፣ በማኔጅመንት፣ በቢዝነስ ማኔጅመንት ያለው/ያላት
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
0-1 ዓመት
How to apply
ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle