https://milkta.com/am/jobs/display/2879
የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት
የስራ ሃላፊንት የኦዲዮቪዥዋል ቴክኒሺያን I
የተለቀቀበት ቀን ሶኒ መስከረም 21, 2011
መዝግያ ቀን ሓሙስ ጥቅምቲ 1, 2011
ቦታ 194
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የኦዲዮቪዥዋል ቴክኒሺያን I- ብዛት፡ 1- ደመወዝ፡ 4800.00
የትምህርት ደረጃ ዲፕሎማ
ተፈላጊ ችሎታ - ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ 10+3 ዲፕሎማ ሲኒማ ፎቶግራፊ ፎቶና ቪዲዮግራፊ
- የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
ስራ ልምድ - ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ 10+3 ዲፕሎማ ሲኒማ ፎቶግራፊ ፎቶና ቪዲዮግራፊ
- የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
0-1 ዓመት
How to apply ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ፒያሳ በሚገኘው የእየሩሳሌም መታሰቢያ ህንፃ የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት የሰው ሃብት ልማትና ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 304 የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃችሁን ኦሪጅናልና ኮፒ በመያዝ ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት
ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle