| ኤም ኬ ንግድና ኢንዱስትሪ ኃላ.የተ.የግ.ኩባንያ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ፀሃፊ |
| የተለቀቀበት ቀን | ረቡዕ መስከረም 9, 2011 |
| መዝግያ ቀን | ረቡዕ መስከረም 16, 2011 |
| ቦታ | 194 |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | ኤም ኬ ንግድና ኢንዱስትሪ ኃላ.የተ.የግ.ኩባንያክፍት የስራ ማስታወቂያየስራ መደብ፡ ፀሃፊ- ብዛት፡ 1- ደመወዝ፡ በስምምነት• |
| የትምህርት ደረጃ | ዲፕሎማ |
| ተፈላጊ ችሎታ | - የት/ደረጃ፡ ከታወቀ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በኦፊስ ማኔጅመንት በፅህፈት ሙያ የተመረቀች - የስራ ልምድ፡ ከ2 ዓመት በላይ የሰራች |
| ስራ ልምድ | - የት/ደረጃ፡ ከታወቀ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በኦፊስ ማኔጅመንት በፅህፈት ሙያ የተመረቀች - የስራ ልምድ፡ ከ2 ዓመት በላይ የሰራች 1-3 ዓመት |
| How to apply | መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የስራ ልምዳችሁንና የት/ማስረጃችሁን በመያዝ ሸገር ህንፃ ጀርባ በንብ ባንክ ወደ ውስጥ በሚያስገባው መንገድ ሃዲዱን ተሻግሮ በስተግራ ከእለት ደራሽ ትራንስፖርት ወረድ ብሎ በሚገኘው መ/ቤታችን በመቅረብ ወይም በፖስታ ሳጥን ቁጥር 25669 ኮድ 1000 በመላክ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 8 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡• ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡ 0935 402014 |