| ግሎሪየስ ኃላ/የተ/የግ/ኩባንያ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | የመገጣጠሚያ ፋብሪካ ስራ አስኪያጅ |
| የተለቀቀበት ቀን | ረቡዕ መስከረም 9, 2011 |
| መዝግያ ቀን | ረቡዕ መስከረም 16, 2011 |
| ቦታ | 194 |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | ግሎሪየስ ኃላ/የተ/የግ/ኩባንያክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የመገጣጠሚያ ፋብሪካ ስራ አስኪያጅ- ደመወዝ፡ በድርጅቱ ስኬል መሰረት- የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት- ብዛት፡ 1- የስራ ቦታ፡ ቃሊቲ• አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ኦሪጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከአንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 8 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ሶማሌ ተራ ወደ ተክለሀይማኖት በሚወስደው መንገድ ግሎባል ኢንሹራንስ ህንፃ 6ኛ ፎቅ ግሎሪየስ ቢሮ በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡• ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡ 0111-575468 ፖ.ሳ.ቁ 839 አዲስ አበባ |
| የትምህርት ደረጃ | ባችለር |
| ተፈላጊ ችሎታ | - የት/ደረጃ፡ ሁለተኛ/የመጀመሪያ ዲግሪ በስራ አመራር፣ በንግድ ስራ አመራር ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስክ ያለው/ያላት - የስራ ልምድ፡ ለሁለተኛ ዲግሪ 3 ዓመትና ከዚህ ውስጥ 2 ዓመት በሃላፊነት የሰራ ለመጀመሪያ ዲግሪ 6 ዓመትና ከዚህ ውስጥ 3 ዓመት በሃላፊነት የሰራ |
| ስራ ልምድ | - የት/ደረጃ፡ ሁለተኛ/የመጀመሪያ ዲግሪ በስራ አመራር፣ በንግድ ስራ አመራር ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስክ ያለው/ያላት - የስራ ልምድ፡ ለሁለተኛ ዲግሪ 3 ዓመትና ከዚህ ውስጥ 2 ዓመት በሃላፊነት የሰራ ለመጀመሪያ ዲግሪ 6 ዓመትና ከዚህ ውስጥ 3 ዓመት በሃላፊነት የሰራ 5-10 ዓመት |
| How to apply |