| ብሉ ናይል ፓዎርና ኬብል ፋብሪካ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ዳታ ኢንኮደር |
| የተለቀቀበት ቀን | ረቡዕ ነሓሰ 17, 2009 |
| መዝግያ ቀን | ሰንበት ነሓሰ 21, 2009 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | ብሉ ናይል ፓዎርና ኬብል ፋብሪካ ከዚህ በታችየተዘረዘረዉን ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ሰራተኞች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | 10+1 እና ከዛ በላይ |
| ተፈላጊ ችሎታ | 10+1 እና ከዛ በላይ ኮምፒተር ችሎታ ያላት |
| ስራ ልምድ | 0 |
| How to apply | ከላይ የተጠቀሰዉን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ደብዳቤ ግዜ ጀምሮ ባሉት 5 ተካታታይ የስራ ቀናት የትምህርት የስራ ማስረጃችሁ የማይመለስ ኮፒ ጋር በመያዝ መመዝገብ ትችላችሁ ኣድራሻ :ዓይደር ሓሚዳይ ዳሽን ቆርቆሮ ፋብሪካ አጠገብ 0342414535 / 0342413555 |