https://milkta.com/am/jobs/display/1772
አልፋ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ
የስራ ሃላፊንት ገንዝብ ያዥ
የተለቀቀበት ቀን ረቡዕ ሓምለ 19, 2009
መዝግያ ቀን ሶኒ ሓምለ 24, 2009
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

አልፋ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ መቀሌ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ላለዉ ክፍት የስራ መደብ ሰራተኛ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋልÂ

የትምህርት ደረጃ

በቴክኒክና ሙያ ት/ቤት 10+3 ዲፕሎማ Â ወይም ደረጃ አራት ዲፕሎማ

ተፈላጊ ችሎታ

ኣካወንቲንግ

ስራ ልምድ

ዜሮ

How to apply
  • አመልካቾች የትት ማስረጃችሁና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ከ 18/ 11 /2009 ዓም እስከÂ 24/ 11/ 2009 ዓም ዘወትር በስራ ሰዓት መጥታችሁ ማመልከት የምትችሉ መሆናችን እናስዉቀላን
  • ለበለጠ መረጃ ሞባይል ቁጥር 0914516299 0914261627 0914555866
  • ኣድራሻችን ወደ ክልል መስተዳደር በሚወስደዉ አዉራ መንገድ ይዘዉ ሲጎዙ ከተሃገዝ ህነፃ ዝቅ ብሎ ድሮ ሓሸንጌ ኮሌጅ ከነበረበት ህንፃ ኣንደኛ ፎቅ
ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle