| ሱር ኮንስትራክሽን ኋ/የተ/የግ/ማህበር | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ሲንየር ዶዘር ኦፕሬተር |
| የተለቀቀበት ቀን | ቀዳም ሰነ 24, 2009 |
| መዝግያ ቀን | ረቡዕ ሰነ 28, 2009 |
| ቦታ | ፕሮጀክት |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 5 |
| መግለጫ | ኩባንያችን ሱር ኮንስትራክሽን ከታች በተገለፀዉ ዝርዝር መደብ መሰረት ሰራተኞች በቆሚነት መቅጠር ይፈልጋል:: |
| የትምህርት ደረጃ | ዲፕሎማና እና ልዩ መንጃፍቃድ ያለዉ 10 ክፍል ያጠናቀቀ እና ልዩ መንጃፍቃድ ያለዉ |
| ተፈላጊ ችሎታ | ዲፕሎማና እና ልዩ መንጃፍቃድ ያለዉ 10 ክፍል ያጠናቀቀ እና ልዩ መንጃፍቃድ ያለዉ |
| ስራ ልምድ | ዲፕሎማና እና ልዩ መንጃፍቃድ ያለዉ 4 ዓመት 10 ክፍል ያጠናቀቀ እና ልዩ መንጃፍቃድ ያለዉ 6 ዓመት |
| How to apply | ከላይ የተገለፀዉ መስፈርት የምታማሉ አመልካቾች እ.ኤ.አ 30/ 06/ 2017 እስከ 5/ 07/ 2017 ድረስ የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ዶክምንታችሁ ከኦርጅናል ጋራ በማያያዝ መቀሌ ቅርንጫፍ ቢሮ አካባቢ በሚገኘዉ ቢሮኣችን ፐርሶኔል ክፍል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን |