| የስራ ሃላፊንት | ረዳት የሒሳብ ባለሞያ -II |
| የተለቀቀበት ቀን | ረቡዕ ጉንበት 16, 2009 |
| መዝግያ ቀን | ሶኒ ጉንበት 21, 2009 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዝብ ቁጠባና ብድር ህብረት ሽርክና ማህበር ከዚህ በታች የተጠቀሰዉ የስራ መደብ ሰራተኛ ለመቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | ዲግሪ / ዲፕሎማ |
| ተፈላጊ ችሎታ | Accounting , Finance ወይም ተመሳሳይ |
| ስራ ልምድ | ዲግሪ በዘርፉ 6 ዓመት የስራ ልምድ ዲፕሎማ በዘርፉ 4 ዓመት የስራ ልምድ |
| How to apply | - ስለሆነም መስፈርቱን የሚጠይቀዉ ት/ት ደረጃና የስራ ልምድ የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተካታታይ የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁ እንገልፃለን
- የስራ ቦታ: Â መቐለ ዩኒቨርሰቲ ዋና ግቢ ኣሪድ
- አመልካቾች Â ት/ት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁ ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በኣካል በመቅረብ መመዝገበ የምትችሉ መሆናችሁ
- ሁሉም የስራ ልምዶች Â የመንግስት የስራ ግብር የተከፈለበት ለመሆኑ ማረጋገጫ ደብዳቤ ከፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ከገቢዎች ፅቤት ልታቀርቡ ይገባል
- ዲፕሎማ ለሚያቀርብ የብቃት ማረጋገጫ COC እስክ Level ማቅረብ የሚችል
- የሚዝገባ ቀን ከ 15/9/2009 ዓም እስክ 21/9/2009 ዓም
- መመዝገብያ ቦታ እንዳየሱስ ግቢ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዘብ ቁጠበና ብድር ኋላ/የተ/መ/ህ/ማፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር 3-113
- የፈተና ግዜ በማስታወቂያ ይገለፃል
|