https://milkta.com/am/jobs/display/1703
የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዝብ ቁጠባና ብድር ህብረት ሽርክና ማህበር
የስራ ሃላፊንት ረዳት የሒሳብ ባለሞያ -II
የተለቀቀበት ቀን ረቡዕ ጉንበት 16, 2009
መዝግያ ቀን ሶኒ ጉንበት 21, 2009
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዝብ ቁጠባና ብድር ህብረት ሽርክና ማህበር ከዚህ በታች የተጠቀሰዉ የስራ መደብ ሰራተኛ ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ዲግሪ / ዲፕሎማ

ተፈላጊ ችሎታ

Accounting , Finance ወይም ተመሳሳይ

ስራ ልምድ

ዲግሪ በዘርፉ 6 ዓመት የስራ ልምድ

ዲፕሎማ በዘርፉ 4 ዓመት የስራ ልምድ

How to apply
  • ስለሆነም መስፈርቱን የሚጠይቀዉ ት/ት ደረጃና የስራ ልምድ የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተካታታይ የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁ እንገልፃለን
  • የስራ ቦታ: Â መቐለ ዩኒቨርሰቲ ዋና ግቢ ኣሪድ
  • አመልካቾች Â ት/ት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁ ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በኣካል በመቅረብ መመዝገበ የምትችሉ መሆናችሁ
  • ሁሉም የስራ ልምዶች Â የመንግስት የስራ ግብር የተከፈለበት ለመሆኑ ማረጋገጫ ደብዳቤ ከፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ከገቢዎች ፅቤት ልታቀርቡ ይገባል
  • ዲፕሎማ ለሚያቀርብ የብቃት ማረጋገጫ COC እስክ Level ማቅረብ የሚችል
  • የሚዝገባ ቀን ከ 15/9/2009 ዓም እስክ 21/9/2009 ዓም
  • መመዝገብያ ቦታ እንዳየሱስ ግቢ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዘብ ቁጠበና ብድር ኋላ/የተ/መ/ህ/ማፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር 3-113
  • የፈተና ግዜ በማስታወቂያ ይገለፃል
ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle