https://milkta.com/am/jobs/display/1702
የኢትዮጰያ ኤርፖርቶች ድርጅት
የስራ ሃላፊንት ጀማሪ ፋይናንስ ኦፊሰር
የተለቀቀበት ቀን ረቡዕ ጉንበት 16, 2009
መዝግያ ቀን ረቡዕ ጉንበት 23, 2009
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 6
መግለጫ

መቀለ ዓለም ኣቀፍ ኤርፖርት ለጀማሪ ፋይናንስ ኦፊሰር ክፍት የስራ መደብ መቅጠር ይፈልጋልÂ

የትምህርት ደረጃ

ካታወቀ ዩኒቨርስቲ /ኮሌጅÂ የመጀመሪያ ዲግሪ

ተፈላጊ ችሎታ

በኣካዉንቲንግ /በኣካዉንቲንግ ናፋይናንስ በተመሳሳይ የትምህርት መስክÂ

ስራ ልምድ

የ0 ዓመት የስራ ልምድ

How to apply
  • ከላይ የተጠቀሱት መስፈርት የምታማሉ አመልከቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ሰባት /7/ ተካታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ ኦርጅናል ማስረጃችሁና እና ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ኤርፖርት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበዉ መመዝገብ ይችላሉ
  • ለምዝገባ ስትመጡ የቀበሌ መታወቅያችሁን ይዛችሁ መምጣት ይኖርባቸዋል
ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle