| ሸባ ሪል እስቴት | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ሽያጭ ሰራተኛ |
| የተለቀቀበት ቀን | ሓሙስ ሚያዝያ 19, 2009 |
| መዝግያ ቀን | ሰሉስ ሚያዝያ 24, 2009 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 5 |
| መግለጫ | ድርጅታችን ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት ክፍት የሥራ መደበች ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | በሞያዉ የሥራ ልምድ ልምድ ኮምፕተር ችሎታ ያላትÂ |
| ተፈላጊ ችሎታ | በሞያዉ የሥራ ልምድ ልምድ ኮምፕተር ችሎታ ያላትÂ |
| ስራ ልምድ | በሞያዉ የሥራ ልምድ ልምድÂ ያላት |
| How to apply | አመልካቾች ዋና ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ከኢትዩጰያ ንግድ ባንክ ከፍ ብሎ ፊት ለፊት ናይሌክስ ፕልዛ ህንፃ ድረስ በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተካታታይ 5 የስራ ቀናት በኣካል በድርጅታችን እንግዳ ተቀባይ እየቀረባችሁ ማመልከት የምትችሉ መሆናችሁን በኣክብሮት እንገልፃልን ለተጨማሪ ማብራሪያ በሞባይል ቁጥር 0920426933 |