https://milkta.com/am/jobs/display/1566
ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር
የስራ ሃላፊንት ሴክረታሪ
የተለቀቀበት ቀን ሰሉስ ጥሪ 2, 2009
መዝግያ ቀን ዓርቢ ጥሪ 5, 2009
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ኮንትራት
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

ትራንስ ኢትዩጰያ ሃላ /የተ /የግ /ማህበር በሴክረታሪ አወዳዲሩ ብኮንትራክት መቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ዲፕሎማ በሴክረታሪ ሳይንስና ኦፊስ ማኔጅመንት የተመረቀ

ተፈላጊ ችሎታ

ዲፕሎማ በሴክረታሪ ሳይንስና ኦፊስ ማኔጅመንት የተመረቀ

ስራ ልምድ

4 ዓመት በሙያዉ የሰራ

How to apply

ስለሆነም መስፈርቱን የምታማሉ ተወዳደሪዎች ማስረጃችሁን በመያዝ በ5 ተከታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ መቀሌ ዋና ፅ/ቤት የሰዉ ሃብት አመራርና መምሪያ እንድትመዘገቡ ይጋበዛል

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344 40 81 43

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle