| መቐለ አሉላ አባነጋ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ከፍተኛ የሪፎርምና ደንበኞች ክትትል ኦፊሰር |
| የተለቀቀበት ቀን | ዓርቢ ሕዳር 23, 2009 |
| መዝግያ ቀን | ዓርቢ ሕዳር 30, 2009 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | መቀለ ኣሉላ አባነጋ ዓለም ኣቀፍ ኤርፖርት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ለመቅጠር ይፈልጋልÂ |
| የትምህርት ደረጃ | የመጀመሪያ ዲግሪ እና ሁለተኛ ዲግሪ በሞያዉ |
| ተፈላጊ ችሎታ | ከታወቀ ዩኒቨርሰቲ በማኔጅመንት / ማኔጅመንትÂ /በኢኮኖሚከስ/Â በተመሳሳይ የትምህርት የተመረቀ |
| ስራ ልምድ | የ 2 አመት የስራ ልምድ የመጀመሪያ ዲግሪ በሙያዉ የ4 አመት ስራ ልምድÂ Â |
| How to apply | ከላይ የተጠቀሱት መስፈርት የምታማሉ አመልከቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ኦርጅናል ማስረጃችሁና እና ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ኤርፖርት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበዉ መመዝገብ ይችላሉ ለበለጠ መረጃ 0344421102 በመደዋል ይጠይቁ |