| የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ሰዉ ሃይል አስተዳደር ኦፊሰር II |
| የተለቀቀበት ቀን | ሶኒ ሕዳር 19, 2009 |
| መዝግያ ቀን | ረቡዕ ሕዳር 21, 2009 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ኮንትራት |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመወለ ከተማ ለሚሰራዉ ባለ ሶስት ኮከብ ሆቴል ፕሮጀክት 1- 03B ሰራተኞችን በኮንትራት አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል Â Â Â |
| የትምህርት ደረጃ | የመጀመሪያ ዲግሪ በመናጅመንት ወይም ተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ |
| ተፈላጊ ችሎታ | ኮምፒተር ችሎታ |
| ስራ ልምድ | 1 ዓመት |
| How to apply | የስራ ልምድ የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናዉንና ኮፒ በመያዝ አክሱም ሆቴል ፊትለፊት በሚገኘዉ የቀድሞዉ ደጀን ሆስፒታል በሚገኝ ቢሮአችን 01 ቁጥር ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ 4 ተከታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ በመቅረብ መመዝገብ ትችላለችሁ 0344400242 |