https://milkta.com/am/jobs/display/1495
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
የስራ ሃላፊንት ሳይት መሃንዲስ II
የተለቀቀበት ቀን ረቡዕ ሕዳር 14, 2009
መዝግያ ቀን ዓርቢ ሕዳር 16, 2009
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ኮንትራት
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት ከዚህ በታች በተመለከተ ክፍት የሥራ ቦታ መደቦች መስፈርቱን የሚያማላ አመልካች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋልÂ

የትምህርት ደረጃ

የመጀመሪያ ዲግሪÂ

ተፈላጊ ችሎታ

በሲቭል መሃንዲስ ና ወይም በተመሳሳይ ሞያ የተመረቀ

ስራ ልምድ

1 ዓመት ኣግባብ ያለዉ ያላት የስራ ልምድ በመንገድ ስራ መሆን አለበትÂ

How to apply
  • ስለሆነም ይህንን መስፈርት የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስክ 16/03/2009 ዓ/ም ባሉት የስራ ቀናት ቅዳሜ ጨምሮ መቀሌ ሆስፒታል አወዳድሮ ቢሮ መጥታችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ
  • ተጨማሪ ማብራሪያ: የምዝገባ ቦታ አዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት ለሚገነባዉ የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል
  • ስልክ ቁጥር : 0914730813
ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle