| መድኃኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | የመድሃኒትና ሕክምና መገልገያዎች ክምችትና ስርጭት ኦፊሰር I |
| የተለቀቀበት ቀን | ዓርቢ ሕዳር 9, 2009 |
| መዝግያ ቀን | ሓሙስ ሕዳር 15, 2009 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 2 |
| መግለጫ | የመድሓኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ ከዚህ ቀጥሎ የተገለፀዉን ክፍት ስራ ቦታ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | ቢኤስ ሲ ዲግሪ ወይም ኤምኤስሲ በፋርማሲ ወይም በባዮሜዲካል |
| ተፈላጊ ችሎታ | ቢኤስ ሲ ዲግሪ ወይም ኤምኤስሲ በፋርማሲ ወይም በባዮሜዲካል |
| ስራ ልምድ | Bsc 2 year MSc 0 year |
| How to apply | አድራሻ ጣብያ ዓይደር ማረት ጋራጅ ፊት ለፊት ወይም ብሩህ ተስፋ ፕላስቲክ ፋብሪካ ፊት ለፊት ምዝገባ 15 ሕዳር 2009 ዓም 11:30 ይጠናቀቃል |