| ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | የኪሚስትሪ መምህር |
| የተለቀቀበት ቀን | ሓሙስ ሕዳር 8, 2009 |
| መዝግያ ቀን | ሰሉስ ሕዳር 13, 2009 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ኮንትራት |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | በቅዱስ ፍሬሚናጦስ ኣባ ከሳቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ስር የሚተዳደረዉ የከሳቴ ብርሃን ኣባ ሰላማ መምህራን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | ከታወቀ የትምህርት ተቋም በኬሚስትሪ በዲግሪ የተመረቀ |
| ተፈላጊ ችሎታ | ከታወቀ የትምህርት ተቋም በኬሚስትሪ በዲግሪ የተመረቀ |
| ስራ ልምድ | ያለዉ ይመረጣል |
| How to apply | የቅጥር ሁኔታ በየዓመቱ የሚታደሰ ኮንትራት ምዝገባ ጊዜ ከ 06 /03 /2009 ዓም እስከ 13 /03 /2009 ዓም ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት ፈተና የሚሰጥበት ቀን 13 /03/ 2009 ዓም ከቀኑ 8:30 ምዝገባ ቦታ ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላመ ከሳቴ ብርናን መንፈሳዊ ኮሌጅ አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 7 የሚያስፈሉ ነገሮች የትምህርት ማስረጃ ዋናዉንና የማይመለስ ኮፒ ከሲቪ ጋር በማያያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን N.B ፈተናዉን የላፈ/ ች ተወዳዳሪ የቅጥር ፎርማሊቲዉን ሲሞላ/ ስትሞላ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኝ መሆኑን የሚገልፅ ድጋፍ ከአጥቢያ ቤተክርስትያን ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት |