https://milkta.com/am/jobs/display/1471
መቐለ ዩንቨርስቲ
የስራ ሃላፊንት Research Assistant
የተለቀቀበት ቀን ረቡዕ ጥቅምቲ 30, 2009
መዝግያ ቀን ሓሙስ ሕዳር 8, 2009
ቦታ ወረዳ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ኮንትራት
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 6
መግለጫ

መቐለ ዪኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮለጅ ዓይደር ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የ Kangaroo Mother care (KMC) Implementation research  ፕሮጀክት ለሚያካሄደዉ የግምገማ (evaluation)  ስድስት የምርምር ረዳቶች (መረጃ ሰብሳቢዎች) በኮንትራክት አወዳድሮ ቀጥሮÂ

የትምህርት ደረጃ

Bsc Degree from a recognized or an accredited higher learning institution or above  Â

ተፈላጊ ችሎታ
  • in Health officer , Nursing or midwifery
  • Fluent Tigrigna speaker
  • Good English command
  • Good communication skill
  • Proven experience in research protocol , procedures and techniques to collect and /or prepare filed data
ስራ ልምድ

not specified  Â

How to apply
  • አመልካቾች ማስተታወቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ከጥቅምት 28 2009 ዓም ጀምሮ CV እና እሰፈላጊ ዶክመንት በመያዝ ወደ የሰዉ ሃይል አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 46 በመቅረብ እንድትመዘገቡ እናሳዉቃለን
  • ቃላÂ መጠይቅ የሚካሄድበት ቀን : ህዳር 16/ 2009 ዓም ከቀኑ 8:30
  • ቃላ መጠይቅ የሚካሄድበት ቦታ : postgraduate Office , Next to Dean Office
  • የስራ ቦታ :Â በትግራይ ክልል የሚገኙ የገጠር እና ከተማ ወረዳዎችለበለጠ መረጃ Kangaroo Mother care (KMC) ፕሮጀክት: Â የፕሮጀከት ኦፊሰር ዶር ሰለማዊት አስፋዉ 0914722180Â ማነጋገር ይቻላል
ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle