| የስራ ሃላፊንት | Research Assistant |
| የተለቀቀበት ቀን | ረቡዕ ጥቅምቲ 30, 2009 |
| መዝግያ ቀን | ሓሙስ ሕዳር 8, 2009 |
| ቦታ | ወረዳ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ኮንትራት |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 6 |
| መግለጫ | መቐለ ዪኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮለጅ ዓይደር ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የ Kangaroo Mother care (KMC) Implementation research  ፕሮጀክት ለሚያካሄደዉ የግምገማ (evaluation)  ስድስት የምርምር ረዳቶች (መረጃ ሰብሳቢዎች) በኮንትራክት አወዳድሮ ቀጥሮ |
| የትምህርት ደረጃ | Bsc Degree from a recognized or an accredited higher learning institution or above   |
| ተፈላጊ ችሎታ | - in Health officer , Nursing or midwifery
- Fluent Tigrigna speaker
- Good English command
- Good communication skill
- Proven experience in research protocol , procedures and techniques to collect and /or prepare filed data
|
| ስራ ልምድ | not specified   |
| How to apply | - አመልካቾች ማስተታወቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ከጥቅምት 28 2009 ዓም ጀምሮ CV እና እሰፈላጊ ዶክመንት በመያዝ ወደ የሰዉ ሃይል አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 46 በመቅረብ እንድትመዘገቡ እናሳዉቃለን
- ቃላÂ መጠይቅ የሚካሄድበት ቀን : ህዳር 16/ 2009 ዓም ከቀኑ 8:30
- ቃላ መጠይቅ የሚካሄድበት ቦታ : postgraduate Office , Next to Dean Office
- የስራ ቦታ :Â በትግራይ ክልል የሚገኙ የገጠር እና ከተማ ወረዳዎችለበለጠ መረጃ Kangaroo Mother care (KMC) ፕሮጀክት: Â የፕሮጀከት ኦፊሰር ዶር ሰለማዊት አስፋዉ 0914722180Â ማነጋገር ይቻላል
|