| የኢትዩጰያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰሜን ሪጅን ትራንስሚሽን ኦፕሬሽን አገልግሎት ፅ/ቤት | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | የህግ ባለሞያ |
| የተለቀቀበት ቀን | ሰሉስ ጥቅምቲ 22, 2009 |
| መዝግያ ቀን | ዓርቢ ጥቅምቲ 25, 2009 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 2 |
| መግለጫ | የኢትዩጰያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰሜን ሪጅን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታማሉ አመልካቾች በቀዋሚንት አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋልÂ |
| የትምህርት ደረጃ | TVET + 3 , Level III,  College Diploma |
| ተፈላጊ ችሎታ | በህግ የተመረቀÂ |
| ስራ ልምድ | አይጠይቅምÂ |
| How to apply | ከላይ የተጠቀሰዉን መስፈርት የምታማሉ አመልካቾችÂ ዋናዉና ፎቶ ኮፒ የትምህርት ማስረጃÂ በመያዝ ይህ መስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ዉስጥÂ በሰሜን ሪጅን ኤሌትሪክ አገልግሎት ቢሮ ቁጥር 2 መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን Level III COCÂ ማቅረብ ግድ ይላልÂ |