https://milkta.com/am/jobs/display/1460
የኢትዩጰያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰሜን ሪጅን ትራንስሚሽን ኦፕሬሽን አገልግሎት ፅ/ቤት
የስራ ሃላፊንት የህግ ባለሞያ
የተለቀቀበት ቀን ሰሉስ ጥቅምቲ 22, 2009
መዝግያ ቀን ዓርቢ ጥቅምቲ 25, 2009
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 2
መግለጫ

የኢትዩጰያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰሜን ሪጅን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታማሉ አመልካቾች በቀዋሚንት አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋልÂ

የትምህርት ደረጃ

TVET + 3 , Level III, Â College DiplomaÂ

ተፈላጊ ችሎታ

በህግ የተመረቀÂ

ስራ ልምድ

አይጠይቅምÂ

How to apply

ከላይ የተጠቀሰዉን መስፈርት የምታማሉ አመልካቾችÂ ዋናዉና ፎቶ ኮፒ የትምህርት ማስረጃÂ በመያዝ ይህ መስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ዉስጥÂ በሰሜን ሪጅን ኤሌትሪክ አገልግሎት ቢሮ ቁጥር 2 መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን Level III COCÂ ማቅረብ ግድ ይላልÂ

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle