| ፕላኔት ሆቴል | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ሲነር ኣካዉንታንት |
| የተለቀቀበት ቀን | ቀዳም ነሓሰ 7, 2008 |
| መዝግያ ቀን | ሓሙስ ነሓሰ 12, 2008 |
| ቦታ | Mekelle |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 2 |
| መግለጫ | ፕላኔት ሆቴል ባለዉ ክፍት የስራ ቦታ ሰራተኞችን መቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | በአካዉንቲንግ ዲግሪ የተመረቀ |
| ተፈላጊ ችሎታ | ፒችትሪ ሶፍትዌር ችሎታ ያለዉ |
| ስራ ልምድ | ከ 3 ዓመት በላይ ቀጥታ የስራ ልምድ ያለዉ |
| How to apply | አመልካቾችÂ ዶክሜንታችሁን ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ፕላኔት ሆቴል የሰዉ ሀብት መምሪያ ማቅረብ የምዝገባ ቀን 07/ 12 /2008 ዓም እስከ 12 /12/ 2008 ፈተና የሚሰጥበተ ቀን 13 /12/ 2008 ዓም ከጥዋቱ 3 :00 ሰዓት ለበለጠ መረጃ 0935406004 |