ፕላኔት ሆቴል | |
---|---|
የስራ ሃላፊንት | ሲነር ኣካዉንታንት |
የተለቀቀበት ቀን | ቀዳም ነሓሰ 7, 2008 |
መዝግያ ቀን | ሓሙስ ነሓሰ 12, 2008 |
ቦታ | Mekelle |
የስራ መለያ ቁጥር | |
ደሞዝ | |
የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
የስራ ምድብ | |
በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
ፆታ | ኣይለይም |
ተፈላጊ ብዛት | 2 |
መግለጫ | ፕላኔት ሆቴል ባለዉ ክፍት የስራ ቦታ ሰራተኞችን መቅጠር ይፈልጋል |
የትምህርት ደረጃ | በአካዉንቲንግ ዲግሪ የተመረቀ |
ተፈላጊ ችሎታ | ፒችትሪ ሶፍትዌር ችሎታ ያለዉ |
ስራ ልምድ | ከ 3 ዓመት በላይ ቀጥታ የስራ ልምድ ያለዉ |
How to apply | አመልካቾችÂ ዶክሜንታችሁን ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ፕላኔት ሆቴል የሰዉ ሀብት መምሪያ ማቅረብ የምዝገባ ቀን 07/ 12 /2008 ዓም እስከ 12 /12/ 2008 ፈተና የሚሰጥበተ ቀን 13 /12/ 2008 ዓም ከጥዋቱ 3 :00 ሰዓት ለበለጠ መረጃ 0935406004 |