| ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ማርኬቲንግ ጥናትና ልማት ኤክስፐርት |
| የተለቀቀበት ቀን | ቀዳም ሓምለ 30, 2008 |
| መዝግያ ቀን | ሰንበት ነሓሰ 8, 2008 |
| ቦታ | አዲስ አበባ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተፈላጊ የችሎታ መስፈርቶች የሚያሟላ አመልካች አወዳድሮ ብቃት ያለዉ ባለሙያ መቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | በመጀመሪያ ዲግሪ :ማኔጅመንት: ቢዝነስ /ማርኬቲንግ/ ማኔጅመንት: ትራንስፖርት ማኔጅመንት:ኢኮነሚክስ :አካዉንቲንግ የተመረቀ/ች ወይም በደረጃ V ማርኬቲንግ ማኔጅመንት: Â ወይም በደረጃ IV ማርኬቲንግ ኦፕሬሽንስ ኮርዲኔሽን የተመረቀ/ች ወይም Â በ10+3/ደረጃ III በmarketing service |
| ተፈላጊ ችሎታ | Â ተፈላጊ ስልጠና :ብቃት ማረጋገጫ (COC) ሰርተፊኬት (በየደረጃዉ) ያለዉ |
| ስራ ልምድ | መጀመሪያ ዲግሪ/ደረጃ V 4 ዓመት በደረጃ IV Â 6 ዓመት ለ10+3/ደረጃ III8 ዓመት |
| How to apply |
|