https://milkta.com/am/jobs/display/1260
የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት
የስራ ሃላፊንት ላብራቶሪ ቴክኒሻን
የተለቀቀበት ቀን ዓርቢ ሓምለ 1, 2008
መዝግያ ቀን ዓርቢ ሓምለ 8, 2008
ቦታ ወልቃይት
የስራ መለያ ቁጥር 11
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

የኢፌዲሪ ስካር ኮርፖሬሽን የወልቃይት ስካር ልማት ፅ/ቤትባለዉ ክፍት ስራ መደብ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ ኮሌጅ በላብራቶሪ ቴክኒሻንነት 10+ 3 ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማ

ተፈላጊ ችሎታ

ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ ኮሌጅ በላብራቶሪ ቴክኒሻንነት 10+ 3 ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማ

ስራ ልምድ

የ 1 ዓመት የስራ ልምድ

How to apply

አመልካቾች ከዋናዉ የተገናዘበ የማይመለስ የትምህርትና የስራ ልምድ ቅጂ በመያዝ ከቀን 27/ 10 /2008 ዓም እስከ 08/ 11 /2008 ዓም ባለዉ ተከታታይ 10 የስራ ቀናት በስራ ሰዓት መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁን እንገልፃለን

የመመዝገቢያ ቦታ

በ ወ/ ስ /ል ፕሮጀክት ፅ/ቤት

ምዕራባዊ ዞን መስተዳደር ፅ/ቤትሁመራ

ሰ /ምዕራብ ዞን መስተዳድር ፅ/ቤትሽሬ እንዳስላሰ

ማእከላዊ ዞን መስተዳድር ፅ/ቤትአክሱም

ማሳሰቢያ

የሚቀርብ የስራ ልምድ የስራ መደቡ ለሚጠይቀዉ ቀጥታ መሆን አለበት

የግል ድርጅት የስራ ልምድ የስራ ግብር የተከፈለበት መሆኑ ማረጋገጨጫ ገቢ ከተደረገበት የገቢዎች ፅ/ቤትማሕተም ማቅረብ ይኖርበታል

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle