| የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ልሊኒካል ነርስ I |
| የተለቀቀበት ቀን | ዓርቢ ሓምለ 1, 2008 |
| መዝግያ ቀን | ዓርቢ ሓምለ 8, 2008 |
| ቦታ | ወልቃይት |
| የስራ መለያ ቁጥር | 11 |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 2 |
| መግለጫ | የኢፌዲሪ ስካር ኮርፖሬሽን የወልቃይት ስካር ልማት ፅ/ቤትባለዉ ክፍት ስራ መደብ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ ኮሌጅ በክሊኒካል ነርስ 10+ 3 ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማ |
| ተፈላጊ ችሎታ | ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ ኮሌጅ በክሊኒካል ነርስ 10+ 3 ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማ |
| ስራ ልምድ | የ 0 ዓመት የስራ ልምድ |
| How to apply | አመልካቾች ከዋናዉ የተገናዘበ የማይመለስ የትምህርትና የስራ ልምድ ቅጂ በመያዝ ከቀን 27/ 10 /2008 ዓም እስከ 08/ 11 /2008 ዓም ባለዉ ተከታታይ 10 የስራ ቀናት በስራ ሰዓት መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁን እንገልፃለን የመመዝገቢያ ቦታ በ ወ/ ስ /ል ፕሮጀክት ፅ/ቤት ምዕራባዊ ዞን መስተዳደር ፅ/ቤትሁመራ ሰ /ምዕራብ ዞን መስተዳድር ፅ/ቤትሽሬ እንዳስላሰ ማእከላዊ ዞን መስተዳድር ፅ/ቤትአክሱም ማሳሰቢያ የሚቀርብ የስራ ልምድ የስራ መደቡ ለሚጠይቀዉ ቀጥታ መሆን አለበት የግል ድርጅት የስራ ልምድ የስራ ግብር የተከፈለበት መሆኑ ማረጋገጨጫ ገቢ ከተደረገበት የገቢዎች ፅ/ቤትማሕተም ማቅረብ ይኖርበታል |