| መቐለ ዩንቨርስቲ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ሌክቸረር |
| የተለቀቀበት ቀን | ሰሉስ ሰነ 28, 2008 |
| መዝግያ ቀን | ረቡዕ ሓምለ 6, 2008 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 2 |
| መግለጫ | በመቐለ Â ዩኒቨርሲቲ የዓዲ ሓቂ ካምፓስ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ከዚህ በታች ያሉት ክፍት የስራ መደቦች በቃሚ መምህርነት አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል ስለዚህ መስፈርቱን ይምታማሉ አመልካቾች መወዳደርÂ ይምትችሉ መሆናችሁ እንገልፃለን |
| የትምህርት ደረጃ | Msc በአካውንቲንገ ናፋይናንስ :በፋይናንስና እናኢንቭስትመንት:በአካዉንቲንግና ኦዲቲንግ ወይም በተመሳሳይ የተመረቀ/ች የመመረቅ ያፅሁፍውጤታቸውበጣምጥሩናከዚያበላይየሆነእንዲሁም የመጀመሪያዲግሪ (BA) በአካውንቲንግ ወይም በአካውንቲንግና ፋይናንስ የተመረቀ/ች የመመረቅያ ነጥባቸው 3.00 እናከዚያበላይለወንዶችሲሆን 2.75 ከዚያ በላይ ለሴቶች |
| ተፈላጊ ችሎታ | በከፍተኛ ትምህርት ተቋም የማስተማር የስራልምድ ያለው/ያላትይመረጣል፡፡ |
| ስራ ልምድ | በከፍተኛ ትምህርት ተቋም የማስተማር የስራልምድ ያለው/ያላትይመረጣል፡፡ |
| How to apply | - የምዝገባ ቦታዓዲ-ሓቂ ካምፓስ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የሰው ሃብት ልማት ኤክስፐርት ፅ/ቤት በግንባር ቀርበው ወይም በE-mail [email protected] መመዝገብይችላሉ፡፡ - ተወዳደሪዎች በምዝገባ ጊዜ ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ይዛችሁ እንድትቀርቡ፡፡ - የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ለተከታታይ10 የስራቀናት - በከፍተኛ ትምህርት ተቋም የማስተማር የስራልምድ ያለው/ያላትይመረጣል |