https://milkta.com/am/jobs/display/1230
መቐለ ዩንቨርስቲ
የስራ ሃላፊንት ረዳት ሌክቸረር Pharmacognosy
የተለቀቀበት ቀን ሰሉስ ሰነ 21, 2008
መዝግያ ቀን ሓሙስ ሰነ 30, 2008
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ፋርማሲ ትምህርት ክፍል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የስራ ማዕርጎች መሰፈርቱን የሚያማሉ ሰራተኛችንÂ አወደዳድሮ በቀዋሚነት መቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

B.pharm

ተፈላጊ ችሎታ

B.pharm

ስራ ልምድ

0 year and above

How to apply

ኣመልካቶች ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ኣስፈላጊው ማስረጃ ኦርጅናል የማይመለስ ፎቶ ኮፒና ሲቪ በመያዝ ዓይደር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በሰው ሃይል ኣስተዳደር ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረበ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንሳሰባላን።

Â

የመጀመሪያ ዲገሪ ፋይናል ዉጤት ለ ወንድ 3 :00 እና ከዛ በላይ

ሴት 2 :75 እና ከዛ በላይ

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle