| ዳን ቴክኖ ክራፍት | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | የሂሳብና የሽያጭ ሰራተኛ |
| የተለቀቀበት ቀን | ሰሉስ ጉንበት 30, 2008 |
| መዝግያ ቀን | ዓርቢ ሰነ 3, 2008 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | ድርጅታችን በላዉ ክፍት የስራ መደብ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል መስፈርቱን የምታማሉ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወዊያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 4 የስራ ቀናት ዉስጥ በስራ ሰዓት ኦርጅናል እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ሲቪ እና ዶክሜንቱ በመያዝ እንድትመዘገቡ ያሳዉቃል |
| የትምህርት ደረጃ | በአካዉንቲነግ የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ/ች በአካዉንቲንግ ዲፕሎማ የተመረቀ/ች |
| ተፈላጊ ችሎታ | የካሽ ረጂስተር ማሸን ኦፕሬት ማድረግ ልምድ ያለዉ/ት ጥሩ የኮምፒተር ችሎታ ያለዉ/ት Â |
| ስራ ልምድ | ለመጀመሪያ ዲግሪ በሂሳብ ስራ እና ተያያዥ ስራዎች 2 እስከ 3 ዓመት ያለዉ /ላት ለዲፕሎማ በሂሳብ ስራ እና ስራዎች 4 እስከ 5 ዓመት ያለዉ /ላት |
| How to apply | ዋስ ማቅረብ የሚችል መቐለ መመዝገብያ ቦታ ጋራድ ህንፃ ግራዉንድ በሚገኘወዉ የዳን ቴክኖ ክራፍት ሽየያጭ ክፍል |