https://milkta.com/am/jobs/display/1146
መድኃኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ
የስራ ሃላፊንት የፋይናንስና ንብረት ከፍተኛ ኦዲተር
የተለቀቀበት ቀን ቀዳም ጉንበት 6, 2008
መዝግያ ቀን ሓሙስ ጉንበት 11, 2008
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 2
መግለጫ

መድሃኒት ፈንድን አቅርቦት ኤጀንሲ ከዘህ በታች ለተጠቀዉ ክፍት የስራ መደብ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ቢኤ ዲግሪ / ኤም ኤ ዲግሪ

ተፈላጊ ችሎታ

አካዉንቲንግ

ስራ ልምድ

6/4 ዓመትÂ

How to apply
  • መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት ተከታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ የትምህርት የስራ ልምድ መስረጃቹህን ዋናዉንና ኮፒዉን በመያዝ በሰዉ ሃብት አስተዳር ቁጥር 04 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታዉቃለን
  • መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ለሚቀርቡ የስራ ልምድ ግብር የተከፈለበት መሆን የስራ ልምዶች ቀጥታ ኣግባብነት ያላቸዉ መሆን አለባቸዉ

    ኣድራሻ : መፈአኤ መቀሌ ቅርንጫፍ ቢሮ ቁጥር 104 ጣብያ ዓይደር ማረት ጋራዥ ፊት ለፊት ወይም ብሩህ ተስፋ ፕላስቲክ ፋብሪካ ፊት ለፊት

    ስልክ ቁጥር 0344/416212

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle